September 01, 2026
ዜና (News)
3
"አንተ ግን በተማርህበትና በተረዳህበት ነገር ጸንተህ ኑር ከማን እንደ ተማርከው ታውቃለህና " 2ኛ ጢሞ 3÷14
"አንተ ግን በተማርህበትና በተረዳህበት ነገር ጸንተህ ኑር ከማን እንደ ተማርከው ታውቃለህና " 2ኛ ጢሞ 3÷14
🎓🎓🎓 የተማሪዎች የምርቃት መርሐ ግብር 🎓🎓🎓
በ2018 ዓ.ም በተለያዩ የትምህርት ዘርፍ
• በመደበኛ ተከታታይ ትምህርት
• በገና የዜማ መሣሪያ
• በኦርቶዶክሳዊ ቅዱሳት የሥነ ሥዕል
• የሥነ ጽሑፍ አጻጻፍ እና ትወና
• በሞካሽ ሥራ ያስተማራቸውን ተማሪዎች
🎓🗓እሑድ ጳጉሜ 1 ቀን 2018 ዓ.ም
🎓⏰ከጠዋቱ 3 :00 ሰዓት ጀምሮ
🎓💒 በሰንበት ት/ቤቱ አዳራሽ ያስመርቃል ።
🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
🖥🔴 የምርቃት መርሐ ግብሩ በፍቁረ እግዚእ ሚዲያ በዩቱዩብ ገጻችን በቀጥታ ወደ እናንተ እናስተላልፋለን።
https://youtube.com/channel/UCXceln4wpQhIVS42O02kAWg