August 23, 2026 ዜና (News)
  • 8
  • "ሁለቱም አንድ አካል ይኾናሉ ፤ ይህ ነገር ጥልቅ ፤ ረቂቅ ምሥጢር ነው ፤ እኔም ለክርስቶስና ለቤተክርስቲያን ምሳሌ አድርጌ እናገረዋለሁ፡፡" ሃይማኖተ አበው ዘስምዓት

    "ሁለቱም አንድ አካል ይኾናሉ ፤ ይህ ነገር ጥልቅ ፤ ረቂቅ ምሥጢር ነው ፤ እኔም ለክርስቶስና ለቤተክርስቲያን ምሳሌ አድርጌ እናገረዋለሁ፡፡" ሃይማኖተ አበው ዘስምዓት

    ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨
    ሐምሌ 12/ 2018 ዓ.ም ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል  ከወንድማችን  ደበበ ሽኩር
    ጋር የጋብቻ ሥነ ሥርዓትሽን  የፈጸምሽው  የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ ትዕግስት ሰብስቤ እንኳን ደስ ያለሽ እንኳን ደስ ያላችሁ ።

    የአብርሃምንና የሣራን ፤ የይሰሐቅንና የርብቃን ጋብቻ የባረከ አምላክ አንድነታችሁን  ይባርክ እመብርሃን በአማላጅነቷ አትለያችሁ ፤ ቅዱስ ዮሐንስ ከፊት ይምራችሁ ከኋላ ይከተላችሁ እያለች ፍቁሩ እግዚዕ ሰ/ት/ቤት መልካም የትዳር ሕይወት ትመኝላችኃለች።

    " ጋብቻ ንጹሕ ነው የወንድና የሴት አንድ መሆንንም እግዚአብሔር አክብሮታል "
    መጽሐፈ ዲድስቅልያ

    ✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨✨