August 02, 2026
ዜና (News)
9
ከ20,000 ለሆኑ ሰንበት ተማሪዎች ምዘና ፈተና ተሰጠ።
ከ20,000 ለሆኑ ሰንበት ተማሪዎች ምዘና ፈተና ተሰጠ።
የ2018 ዓ.ም የሀገረ ስብከት አቀፍ ምዘና በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት በየፈተና ጣቢያዎቹ ምዘና ተሰቷል።
በዚህ ምዘና የ4ኛ ፣ የ8ኛ እና የ10ኛ ክፍል የማጠናቀቂያ ምዘና ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በ191 ሰንበት ት/ቤቶች 20000(ሃያ ሺ) በላይ ተማሪዎች ምዘናዉ ተሰቷል።
© ስንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት
❤1