July 21, 2026
ዜና (News)
20
ዜና ዕረፍት
ዜና ዕረፍት
"ወኢትጸመም ሞቶ ለዘ ተልእከከ .... ያገለገለህን ሰው ሞት ቸል አትበል" ሲራክ 38 ÷ 16
በ ደ/ነ/ቅ/ዮሐንስና መ/ጎ/ቅ/ማርያም ቤተ ክርስቲያን ከ55 ዓመታት በላይ አገልጋይ የነበሩት አባ እስመ ለዓለም ምህረቱ ከዚህ ዓለም ድካም በሥጋ ሞት ተለይተውናል።
👉 ቀብሩ በላስ ላሊበላ ሲሲሆን
🕰 ከቀኑ 5:00 ሰዓት በደብሩ አውደ ምህረት የሽኝት መርሐ ግብር ይከናወናል።
ለደብራችን አገልጋዮች፣ ለቤተሰቦቻቸው ፣ ለሰንበት ት/ቤቱ አባላት፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸውና ለምእመናን አምላከ ቅዱስ ዮሐንስ መጽናናትን ያድልልን።
የፍቁረ እግዚእ ሰ/ት/ቤት